የስራ መስፈርቶች
የትምህርት ደረጃ ፡ በሰፕላይ ቼን እና ማኔጅመንት የተመረቀ ወይም በተመሳሳይ የትምህርትዘርፍ
የስራ ልምድ ፡ በስራው ላይ 8 ዓመት እንዲሁም በተመሳሳይ ስራ ላይ ከ5 ዓመት በላይየሰራ
Foreign Purchase and Communication ላይ በቂ ልምድ ያለው
የስራ ቦታው : አዲስ አበባ (ዋና መስርያ ቤት)
የማመልከቻ መመርያ
አመልካቾች የትምህርት እና የስራ ልምድ ሰነድ ይዞ ልደታ ኤ.አይ.ኤ ህንጻ፣4ተኛ ወለል፣ ቢሮ ቁጥር 05 ት ለሰው ሀይል አስተዳደር በአካል ማቅረብ ይችላል ስልክ ቁጥር – 01155579303
Fields Of Study
Procurement & supply management
Purchase & supply management