Job Expired

company-logo

Cyclist

Avenir Technologies

job-description-icon

Transportation & Logistics

Motor Bike Drivers License

Addis Ababa

0 years - 1 years

2 Positions

2023-05-09

to

2023-05-23

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

የሥራ መግለጫ፡

  • የብስክሌት ተጓዦች ጥቅሎችን እና ፖስታዎችን በብስክሌት ይሰበስባሉ እና ያደርሳሉ።

የሥራ መስፈርት:

  • ፈጣን እና ቀልጣፋ የሆነ ከድርጀቱ ለሚሰጠው ትእዛዝ ሃላፊነት ወስዶ በታማኝነት የሚሰራ

  • ከዚህ በፊት ሳይክል ነጂ ሆኖ የሰራ ቢሆን ይመረጣል

  • የታደሰ የአዲስ አበባ መታወቂያ ያለው

  • የስራ ቀን ከሰኞ እስከ እሁድ በሳምንት አንድ ቀን እረፍት

  • የስራ ስዓት ከጠዋቱ 3:00 - ማታ 3:00

  • ክፍያ (ደሞዝ + አሪፍ ኮሚሽን)

  • መኖሪያ አድራሻው ሳርቤት ፣ ብስራተ ገብርኤል ፣ ጀሞ ፣ ለቡ የሆነ ፡፡

  • ከመንግስት መስሪያ ቤት 3000 ብር እና ከዛ በላይ ደሞዝተኛ የሆነ ሰው ለዋስትና ማቅረብ ወይም ገንዝብ ማስያዝ የሚችል፡፡

  • በፍጥነት ወደ ስራ መግባት የሚችል

  • ስማርት ፎን ያለው

የማመልከቻ መንገድ፡

አመልካቾች የስራ ማስረጃቸውን በኢሜል አድራሻ Eskedarwakuma@gmail.com በመላክ መመዝገብ የችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251944110604/ +251944119133 መደወል ይቻላል።

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Related Jobs

about 10 hours left

Ramar Trading PLC

Motorbike Driver

Motorist

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position


Completion of 8th Grade with a Driving License and relevant work experience

Addis Ababa