Job Expired

company-logo

Property Officer

Adama Industrial Park

Adama

2 years

2 Positions

2023-06-19

to

2023-06-23

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Purchase & supply management

Full Time

Birr 6680

Share

Job Description

የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ከዚህ በታች ለተገለፁት ክፍት የስራ መደቦች ላይ የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል

  • የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት እና በኮንትራት (1አመት)

የስራ መስፈርቶች፡

  • ዲፕሎማ በግዥና ንብረት አስተዳድር የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ፡

  • 2 አመትና ከዛ በላይ

የማመልከቻ መመርያ፡

  • የምዝገባ ቀን፡ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ብቻ ይሆናል

  • የምዝገባ ሁኔታ: በዚህ ኦንላይን ፎርም ማመልከት የምትችሉ ሲሆን ለምታመለክቱበት የሥራ መደብ የሚያስፈልጉ የትምህርትና ሥራ ልምድ ማስረጃዎች ወደ ፒዲኤፍ /PDF/ በመቀየር በአንድ ፋይል ማያያዝ ይኖርባችኋል፡፡

  • የስራ ልምድ፡ አመልካቾች ከስራ መደቡ ጋር ቀጥተኛ የሆነ የስራ ልምድ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

  • ለቴክኒክና ሙያ ተመራቂዎች የብቃት ማረጋገጫ ሰርትፊኬት /COC/ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

  • ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

  • ስልክ ቁጥር 0222128078

      አዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት

Fields Of Study

Purchase & supply management