Job Expired

company-logo

Data Encoder

Alert Hospital

Addis Ababa

1 years

2 Positions

2023-06-27

to

2023-07-26

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Clinical Nursing

Full Time

Share

Job Description

የስራው መደብ ዝርዝር

የአለርት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ከዚህ በታች በተገለፀው የሥራ መደብ ሥራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ  በኮንትራት መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የስራ መደቡ መጠሪያ

  • ዳታ ኢንኮደር

ፆታ

  • አይለይም

ብዛት

  • 2

የትምህርት ደረጃ

  • 10+3 ዲፕሎማ በክሊኒካል ነርሲንግ የተመረቀ እንዲሁም መሰረታዊ የኮምፒውተር አጠቃቀም ስልጠና የወሰደ/የወሰደች፣ በሪሰርች ዳታ መሰብሰብ ስራ ላይ የሰራ ቢሆን ይመረጣል፡፡

የሥራ ልምድ

  • 1 ዓመት የስራ ልምድ በሕክምና አገልግሎት ያለው/ያላት

የአመልካቾች መመርያ

ለሥራ መደቡ የሚሰጡ ልዩ ልዩ ጥቅማ ጥቅሞች፡- በሥራ መግቢያና መውጫ ሰዓት የሰርቪስ፣ እንዲሁም በሆስፒታሉ ነፃ የሕክምና አገልግሎት ይሰጣል፣

በምዝገባ ወቅት መቅረብ የሚገባቸው ማስረጃዎች፡- የትምህርት ማስረጃ ዋናውና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ፣

ከደረጃ I እስከ V የቴክኒክና ሙያ ትምህርት አጠናቀው ሰርተፊኬት/ዲኘሎማ ያገኙ ተወዳዳሪዎች በየደረጃው የሙያ ምዘና ፈተና ማለፋቸውን የሚገልጽ የብቃት ማረጋገጫ ማስረጃ እንዲሁም የሙያ ፈቃድ ማቅረብ አለባቸው፡፡

የምዝገባ ቦታ፡- በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ የሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን ቢሮ፣

የምዝገባ ቀንና ሰዓት፡- ከሰኔ 19 እስከ ሰኔ 26/2ዐ15 ዓ.ም ድረስ ጠዋት ከ2፡ዐዐ እስከ 6፡ዐዐ፣ ከሰዓት በኋላ ከ7፡ዐዐ እስከ 11፡ዐዐ ሰዓት ድረስ፣ አርብ ቀን የሆስፒታሉ የሥራ መውጫ 1ዐ፡ዐዐ ሰዓት መሆኑን እንገልፃለን፡፡

አድራሻ፡- አየር ጤና ሳይደርስ የቀድሞ ዘነበወርቅ ሆስፒታል፣   

ግልባጭ፣ለዋና ሥራ አስኪያጅ ጽ/ቤት, ለግዢና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት, ለሰው ሀብት አስተዳደር ቡድን አንድ,  ለግዢ ቡድን አለርት

 ከሰላምታ ጋር

ማንያዘዋል ከተማ 

ም/የሰው ሀብት አስተዳደርና ልማት ዳይሬክተር 

አለርት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

Fields Of Study

Clinical Nursing