Job Expired
Bekele Mola Hotel plc
Business
Warehouse Management
Addis Ababa
2 years - 5 years
2 Positions
2023-10-18
to
2023-10-28
12th grade Senior Year
Logistics and Supply Chain Management
Full Time
Share
Job Description
የትምህርት ደረጃ፡ 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ በሙያው (Supply Mgt.) ዲኘሎማ
የሥራ ልምድና ችሎታ: በመጋዘን ሥራ ልምድ ያለው
ብዛት: 2
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን መስፈርት የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን በማይመለስ ፎቶ ኮፒ በእጅ በተጻፈ የሥራ ማመልከቻ ጋር በማያያዝ ዘወትር በሥራ ሰዓት በግንባር ቀርባችሁ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 ተከታታይ ቀናት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
አድራሻ፣ ቦሌ ብራስ ሆስፒታል ጀርባ ቶታል ነዳጅ ማደያ አጠገብ ያለው ሕንጻ 3ኛ ፎቅ፣
ስልክ 0116627163/ 0911642932/ 0912437172
Fields Of Study
12th grade Senior Year
Logistics and Supply Chain Management