Job Expired

company-logo

Factory Coordinator

SNFD Bakery PLC

Addis Ababa

2 years

1 Position

2023-11-20

to

2023-11-29

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Business Administration

Full Time

Share

Job Description

ድርጅታችን ኤስ ኤን ኤፍ ዲ ኃ/የተ/የግ/ማኀበር ከዚህ በታች በተገለጸው ክፍት የስራ ቦታ ላይ ብቁ የሆኑ አመልካቾች አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል፡፡

የስራ መደብ፡- Factory coordinator /የፋብሪካ ተቆጣጣሪ/

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ደረጃ ፡- በማናቸውም የት/ት መስክ ዲኘሎማ ወይም ድግሪ ያለው

  • የስራ ልምድ፡- በምግብ አምራች ኢንዱስትሪ በኮኦርድኔተር/በሱፐርቫይዘርነት ቢያንስ ከ2 አመት በላይ የሰራ

  • ብዛት ፡ 1/አንድ/

  • ጾታ ፡ ወንድ

  • የስራ ቦታ ፡ ለቡ ጋርመንት አባሃዋ ትሬዲንግ አጠገብ ባለው ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ

  • ደመወዝ፡- በስምምነት

  • ተያዥ ማቅረብ የሚችል

የማመልከቻ መመርያ

  • ከላይ የተገለፀውን የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ሃያ ሁለት ቅርንጫፍ በሚገኘው ዋናው ቢሮ በመቅረብ ወይም mulmulhr@gmail.com

  • ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ከኀዳር 10 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለ10 ተከታታይ የስራ ቀናት በስራ ሰዓት ከሰኞ - አርብ ከ2፡00 እስከ 11፡00 ሰዓት እና ቅዳሜ እስከ 6፡00  ሰዓት መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

Fields Of Study

Business Administration