Job Expired

company-logo

Procurement, Supply and Logistics Department Manager

Hakicon Engineering PLC

Addis Ababa

10 years - 12 years

1 Position

2024-01-12

to

2024-01-19

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Management

Logistics and Supply Chain Management

Accounting & Finance

Economics

Full Time

Share

Job Description

ድርጅታችን ሐኪኮን ኢንጅነሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ባለው ክፍት የስራ መደብ አመልካቾችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፡፡

የስራ ቦታ፡ ዋና መ/ቤት

ደሞዝ፡ በስምምነት

ብዛት፡ 1

የቅጥር ሁኔታ፡- ዋና መ/ቤት በቋሚነት

የስራ መስፈርቶች

  • ባችለርስ ወይም ማስተርስ ዲግሪ በሰፕላይቼን፤ማኔጅመንት፤ኢኮኖሚክስ ፣ማኔጅመንት እና ተዛማጅ

  • በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርበታል/ባታል

የስራ ልምድ፡

  • 10/12 አመት አጠቃላይ ልምድ ከዛ ውስጥ 6/8 አመት ቀጥተኛ የስራ ልምድ

የማመልከቻ መመሪያ

  • አመልካቾች የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በኢሜል hakiconengineeringhr16@gmail.com ወይም @HKE_Vaccunt23 ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

  • የምዝገባ ጊዜ፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 ተከታታይ የስራ ቀናት (08/04/2016)

  • ማሳሰቢያ፡- ለሁሉም የስራ መደብ ከላይ የተጠቀሰውን ተመሳሳይ የስራ ልምድ እና በኮንስትራክሽን ዘርፍ የሰራ/ች መሆን ይኖርበታል/ባታል፡፡

Fields Of Study

Management

Logistics and Supply Chain Management

Accounting & Finance

Economics