Job Expired

company-logo

Security Memeber

Lebawi International Academy

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Security Management

Addis Ababa

1 years

5 Positions

2024-08-07

to

2024-08-29

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

12th grade Senior Year

Full Time

Share

Job Description

የስራ መስፈርቶች

1. ዜግነት - ኢትዮጵያዊ፣
2. የትምህርት ደረጃ - 12ኛ ክፍል ያጠናቀቀ (ኦርጅናልና ኮፒ የትምህርት ማስረጃ አያይዞ ማቅረብ የሚችል)፣
3. ዕድሜ - ከ25 እስከ 40 ዓመት፣
4.ቁመትም - ከ1.60ሜ በላይ፣
5. ክብደት - ከ60 እስከ 80ኪ.ግ፣
6. የእንግሊዝኛ ቋንቋ - መጻፍ፣ መናገር፣ መስማት (Good) የሚችል፣
7. ወታደራዊ ስልጠና የወሰደና ፡ ከመከላከያና ከፖሊስ ተቋም በሕጋዊ መንገድ ስለመሰናበቱ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል፣
8. ለማንኛውም ሱስ ተገዢ ያልሆነ 
9. ስለመልካም ባህሪውና ስለታታሪነቱ ከሰራባቸው ተቋማት ደብዳቤ ማቅረብ የሚችል፣
10. በሌብነትና በሌሎች ከባድ ወንጀሎች ያልተከሰሰና ያልተቀጣ

የማመልከቻ መመርያ፡

ከላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርት መረጃ ታሪክ(CV)፣ የስራ ልምድና ማንኛውም ተዛማጅ ደጋፊ ሰነዶችን በማያያዝ በለባዊ አለምአቀፍ አካዳሚ ግቢ ውስጥ ለጥበቃ አባላት በአካል ማመልከት ይችላሉ ።

Fields Of Study

12th grade Senior Year

Related Jobs

about 2 hours left

National Transport PLC

Security Shift Leader

Security Head

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Completion of 12th Grade in Police, Military Training with relevant work experience

Lemi

2 days left

Sheraton Addis

Loss Prevention Officer

Prevention officer

time-icon

Full Time

2 yrs

1 Position


Completion of Secondary School with relevant work experience

Addis Ababa

4 days left

Fire and Emergency Prevention and Rescue Authority

Security Guard

Security Officer

time-icon

Full Time

1 - 3 yrs

16 Positions


Completion of 10/8th Grade with relevant work experience

Addis Ababa