Job Expired

company-logo

Aptitude expert

National Educational Assessment and Examinations Agency

job-description-icon

Education

Education Management

Addis Ababa

6 years

1 Position

2025-01-02

to

2025-01-10

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

English as a Second or Foreign Language

Educational Planning and Management

Mathematics

Full Time

Birr 10600

Share

Job Description

ስራ መደብ መጠሪያ፡ የአፕቲትዩድ ባለሙያ

ብዛት፡1

ደምወዝ፡10600

የቅጥር ሁነታ ፡በቋሚነት

የስራ መስፈርቶች

የማስተርስ ዲግሪ በሂሳብ፣ በእንግሊዘኛ፣ በትምህርት ፕላኒንግ እና በማኔጅመንት፣ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

የስራ ልምድ፡ 6 አመት

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከአራት ኪሎ ወደ ስድስት ኪሎ በሚወስድው መንገድ ቅድስት ማሪያም በተክርስቲያን ፊት ለፊት በሚገኘው የብቃት እና የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ ቢሮ 1ኛ ፎቅ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251956410829 ይደውሉ።

Fields Of Study

English as a Second or Foreign Language

Educational Planning and Management

Mathematics