Job Expired

company-logo

Senior Materials Engineer

Ethiopian Construction Works Corporation

job-description-icon

Engineering

Materials Engineering

Addis Ababa

2 years - 4 years

10 Positions

2025-02-14

to

2025-02-17

Required Skills

examine engineering principles

+ show more
Fields of study

Materials science and engineering

Contract

Birr 21167

Share

Job Description

  • ብዛት፡ 10

  • የስራ ቦታ: በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት እና በስሩ ለሚገኙ ፕሮጀክቶች

  • ደመወዝ: 21167 እና የተለያዩ ጥቅማጥቅሞች

  • የቅጥር ሁኔታ: ለተወሰን ጊዜ ቅጥር

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ሁለተኛ/የመጀምሪያ ዲግሪ በማቴሪያል ምህንድስና ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስክ

  • የስራ ልምድ፡ 2/4 አመት

የማመልከቻ መመርያ

አመልካቾች የት/ት እና ስራ ማስረጃ የማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ ጉርድ ሾላ ከኢትዩጵያ አትሌቲክስ ፌድሬሽን 200 ሜትር ገባ ብሎ በኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ሃይል ቅጥር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ +251116676385/+251118698910

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።

Fields Of Study

Materials science and engineering

Skills Required

examine engineering principles