Job Expired

company-logo

Motorist

MassDel Commision Agent

job-description-icon

Transportation & Logistics

1st Grade Drivers License

Addis Ababa

1 years

4 Positions

2025-02-25

to

2025-03-07

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

ሞተረኛ የትራፊክ ህጎችን እና ደንቦችን በመከተል የሞተር ተሽከርካሪዎችን በአስተማማኝ እና በብቃት የማንቀሳቀስ ሃላፊነት አለበት። ተግባራቸው ተሳፋሪዎችን ወይም እቃዎችን ማጓጓዝ፣ መደበኛ የተሽከርካሪ ጥገና ፍተሻ ማድረግ እና የመንገድ ደህንነት ማረጋገጥን ሊያካትት ይችላል።

ብዛት፡ 4

የስራ ሰአት: ከጠዋቱ 2:30 - ምሽት 12:30

የስራ መስፈርቶች:

  • የትምህርት ደረጃ፡ ትምህርት ቢያንስ እስከ 10 የተማረ አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር እና የታደሰ የሞተር መንጃ ፈቃድ ያለው

  • የስራ ልምድ፡ 1 አመት የስራ ልምድ

  • ተያዥ ማቅረብ የሚችል (የመንግስት ወይንም ከታወቀ የግል ድርጅት ሰራተኛ ከ 5000 ብር እና ከዚያ በላይ ደሞዝተኛ)

  • ሞተር ሳይክሉን በኃላፊነት በጥንቃቄ የሚይዝ እና ራሱጋ ማሳደር የሚችል

  • መልካም ሥነ ምግባር ያለው እና ስራ ወዳድ

  • አዲስ አበባን በደንብ የሚያውቅ

  • መኖሪያ አድራሻው ለሃያ ሁለት ቅርብ የሆነ ቢሆን ይመረጣል(ከመሃል ከተማ ያልራቀ)

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ይህን ሊንክ በመጠቀም ያመልክቱ።

  • ለበለጠ መረጃ +251978781081 መደወል ይችላሉ።

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year