Or
Type
All
Job Expired
Addis Ababa University
Transportation & Logistics
Dry 3 Drivers License
2 Positions
2025-04-30
to
2025-05-01
maintain emergency vehicle equipment
8th grade Middle School
Full Time
Share
Job Description
የሥራ ቦታ: ቴክኖሎጂ እና ቢዩልት ኢንቫሮመንት ኮሌጅ
ደመወዝ፡ በስምምነት
ብዛት፡ 2
የት/ት ደረጃ: 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች 3ኛ ደረጃ መንጃ ፈቃድ ያለው
የሥራ ልምድ: 2 አመት በአንፑላንስ የስራ ልምድ ያላት/ ያለው
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 5 ኬሎ ከቅድስት ማርያም ቤ/ክርስትያን ከፍ ብሎ የቀድሞው አዲስ አበባ ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት የሰው ሃብት ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
Fields Of Study
Skills Required