Job Expired

company-logo

Structural Foreman

Mirab Construction

job-description-icon

Engineering

Construction Technology Management

Debre Birhan,Assosa,Debre Markos,Shambu,Addis Ababa

8 years

8 Positions

2025-05-02

to

2025-05-04

Required Skills

monitor construction site

Fields of study

Accounting

Full Time

Share

Job Description

  • የስራ ቦታ፡ ደብረ ማርቆስ፣ አዲስ አበባ፣ አሶሳ፣ ሻምቡ፣ ደብረ ብርሃን

  • ብዛት፡ 8

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ:ዲፕሎማ/ ደረጃ 4/3 በመንገድ ስራና ጥገና ቴክኖሎጂ ወይም በተመሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች

  • የሥራ ልምድ: በሙያው 8 አመት በላይ የሰራ፣ ከዚህ ውስጥ አመት በተመሳሳይ የስራ መደብ የሰራ

የማመልከቻ መመርያ

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከመገናኛ ወደ ጎላጎል በሚወስደው መንገድ ባቡር መሻገሪያ ኢትዮ ቱሪስ ስራ ድርጅት አጠገብ በሚገኘው ኤች ኤንድ ኤም ህንጻ 2ኛ ፎቅ በሰው ሃይል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251116630949/ +251116590439/ ኢሜል፡ solconstruction@yahoo.com/ solcong1@gmail.com

Fields Of Study

Accounting

Skills Required

monitor construction site