company-logo

Logistics and Dispatch Officer

AYAT Share Company

job-description-icon

Transportation & Logistics

Logistics Management

Addis Ababa

4 years

3 Positions

2025-05-02

to

2025-05-04

Required Skills

analyse logistic needs

maintain logistics databases

+ show more
Fields of study

Business Administration

Logistics and Supply Chain Management

Full Time

Share

Job Description

የስራ መድቡ መጠሪያ፡ ሎጂስቲክስ እና ዲስፓትች ኦፊሰር

ብዛት፡ 3

ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ እና በአካባቢ

የስራ መስፈርቶች፡

የመጀመርያ ዲግሪ በሎጂስቲክስ፣ ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች

በሙያው 4 አመት እና ከዚያ በላይ አግባብነት ያለው አግባብነት ያለው የስራ ልምድ ያለው/ላት

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከመገናኛ ወደ ወሰን ግሮሰሪ በሚወስደው መንገድ ሚካኤል የትራፊክ መብራቱ አጠገብ አያት አክስዩን ማህበር ዋና መ/ቤት በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።

ለበለጠ መረጃ +251118547199 መደወል ይችላሉ።

Fields Of Study

Business Administration

Logistics and Supply Chain Management

Skills Required

analyse logistic needs

maintain logistics databases

Related Jobs

4 days left

Mentor Trading and Manufacturing PLC

Import and Export Officer

Import & Export Officer

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Logistics Supply Chain Management (Management) or in a related field of study with relevant work experience

Addis Ababa