Job Expired
Ethiopian Trading Businesses Corporation
Transportation & Logistics
Dry 2 Drivers License
Addis Ababa
2 years - 4 years
4 Positions
2025-05-06
to
2025-05-15
monitor drivers
10th grade Sophomore Year
8th grade Middle School
12th grade Senior Year
Full Time
Birr 13652
Share
Job Description
ብዛት፡ 4
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የስራ ሁኔታ፡ በቋሚነት
ደመወዝ፡ 13652 ብር
የት/ት ደረጃ: 12/10/8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና ከታወቀ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በደረቅ II ወይም በቀድሞው 4ኛ ደረጃ ፈቃድ ያለው/ያላት
የሥራ ልምድ: ከምርቃ በኋላ 2/4 አመት የሰራ/ች
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊት ቆርኪ ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው የዘርፍ ዋና መ/ቤት ሰው ሃብት አስተዳደር ክፍል ቢሮ ቁጥር 3 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ+ 251114376533/ +251924435679 መደወል ይችላሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
8th grade Middle School
12th grade Senior Year
Skills Required
monitor drivers
Related Jobs
20 days left
Al Asab General Transport and Contracting
Dump Truck Driver
Truck Driver
Full Time
5 yrs
5 Positions
Completion of 8th Grade with Dry 2nd Grade Driving License and relevant work experience