Ethiopian Trading Businesses Corporation
Transportation & Logistics
Public 2 Drivers License
Addis Ababa
2 years - 4 years
5 Positions
2025-05-06
to
2025-05-15
monitor drivers
10th grade Sophomore Year
8th grade Middle School
12th grade Senior Year
Full Time
Birr 13652
Share
Job Description
ብዛት፡ 5
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ(ሳሪስ)
የስራ ሁኔታ፡ በቋሚነት
ደመወዝ፡ 13652 ብር
የት/ት ደረጃ: 12/10/8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና ከታወቀ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ተቋም በህዝብ II ወይም በቀድሞው 4ኛ ደረጃ ፈቃድ ያለው/ያላት
የሥራ ልምድ: 2/4 አመት የሰራ/ች
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊት ቆርኪ ፋብሪካ ፊት ለፊት በሚገኘው የዘርፍ ዋና መ/ቤት ሰው ሃብት አስተዳደር ክፍል ቢሮ ቁጥር 3 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ+ 251114376533/ +251924435679 መደወል ይችላሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
8th grade Middle School
12th grade Senior Year
Skills Required
monitor drivers