Job Expired

company-logo

Heavy Truck Driver (Dump)

GIGA Construction PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

5th Grade Drivers License

Addis Ababa

2 years

2 Positions

2025-05-07

to

2025-05-09

Required Skills

manoeuvre heavy trucks

+ show more
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

የስራ መድቡ መጠሪያ፡የከባድ መኪና ሹፌር (የገልባጭ)

ደሞዝ፡ በስምምነት

የስራ ቦታ፡ ዋናው መ/ቤት

ብዛት፡ 2

የስራ መስፈርቶች፡

10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች እና ከደረቅ 2 ወይም የድሮ 4ኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድ ጋር

2 አመት እና ከዛ በላይ የስራ ልምድ

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ጉርድ ስሆላ ከሳሊተምህረት ቤ/ክርስቲያን ወደ ገርጂ መብራት ኃይል በሚወስደው አስፋልት መንገድ ሜታ መጋዘን አካባቢ ሴትስ ህንፃ ፊት ለፊት በሚያስገባው ፒስታ መንገድ 300 ሜትር ያህል ወርድ ብሎ በሚገኘው ቢሮ በአካል በመምጣት ማመልከት ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251116464626 / +251118961199 / +251118961200 መደወል ይችላሉ

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Skills Required

manoeuvre heavy trucks