Job Expired
Bio and Emerging Technology Institute
Business
Materials Management
Addis Ababa
2 years
1 Position
2025-05-15
to
2025-05-23
manage warehouse organisation
Purchase & supply management
Contract
Birr 8474
Share
Job Description
የቅጥር ሁኔታ፡ በኮንትራት
ደመወዝ፡ 8474 ብር
ብዛት፡ 1
የት/ት ደረጃ፡ዲፕሎማ በማቴሪያል ማኔጅመንት፣ሰፕላይ ማኔጅመንት ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 4 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ በቅሎ ቤት ጠመንጃ ያዥ ንግድ ባንክ አጠገብ በሚገኘው በባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የብቃትና የሰው ሃብት አሰተዳደር ስራ አስፈጻሚ ክፍል በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251118619730 መደወል ይችላሉ።
ፖስታ ሳጥን ቁጥር 5954 አዲስ አበባ
Fields Of Study
Purchase & supply management
Skills Required
manage warehouse organisation