company-logo

Dump truck Driver

Kablalo PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

Old 4th Grade

Addis Ababa

5 years - 8 years

2 Positions

2025-05-20

to

2025-05-29

Required Skills

drive vehicles

+ show more
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • የቀድሞ አራተኛ ወይም በአዲሱ ደረቅ ሁለት የመንጃ ፍቃድ ያለው

  • 5/8 ዓመት በገልባጭ መኪና ሹፌርነት የሰራ

  • የሥራ ቦታ ፕሮጀክት

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ገርጂ ዩኒቲ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛው በር ፊትለፊት የሚገኘው ሕንፃ ሁለተኛ ፎቅ በሚገኘው በድርጅቱ ዋና መሥሪያ ቤት የሰው ኃይል አስተዳደር መምሪያ ቢሮ በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251923212864 /+251917141090 ይደውሉ።

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Skills Required

drive vehicles