Job Expired

company-logo

Branch Office Manager Audit

Public Servant Social Security Agency

job-description-icon

Finance

Business and Administration

Shashemane ,Dembidolo ,Bonga ,Negele ,Gode ,Jinka ,Welkite ,Goba

9 Positions

2025-05-24

to

2025-05-26

Required Skills

perform business analysis

Fields of study

Accounting

Law

Public Administration

Sociology

Business Management

Business Administration

Management

Human Resource Management

Economics

Full Time

Birr 35864

Share

Job Description

ብዛት፡ 9

የስራ ቦታ፡ ቦንጋ፣ጂንካ፣ ነገሌ፣አሶሳ፣ ጎዴ፣ ሻሸመኔ፣ ደምቢዶሎ፤ወልቂጤ፣ ጎባ

ደመወዝ፡ 35,864 ብር

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ ሁለተኛ ወይም የመጀመሪያ ዲግሪበማኔጅመንት፣ አካውንቲንግ፣ ኢኮኖሚክስ፣ ሰው ሃብት ሥራ አመራር፣ ህዝብ አስተዳደርና ልማት፣ ሥራ አመራር፣ ሶሾሎጂ፣ ሶሻል ሴኩሪቲ፣ ሶሾል ፕሮቴክሽን ማኔጅመንት፣ ሕግ ማኔጅመንት ወይም ቢዝነስ ማኔጅመንት፣ አድሚኒስትሬሸን

ሥራ ልምድ፡ 7/9 ዓመት አግባብ ያለው የሥራ ልምድ ያለው ያላት ሆኖ ከዚህ ውስጥ 1 ዓመት በኃላፊነት የሰራ /የሰራች

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በሪጅን እና ቅ/ጽ/ቤት የመንግስት ሰራ ዋስትና አስተዳደር በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።

ማሳሰቢያ ፡ ከላይ በተጠቀሱት ክፍት የስራ መደቦች ለመወዳደር የምታመለክቱ እድሜ እስከ 40 አመት ዓመት ሲሆን ለቡድን መሪነት እና ለቅርጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የስራ መደብ የምታመለክቱ እድሜ እስከ 45

ለምዝገባ ስትመጡ : ከግል ድርጅቶች የተሰጠ ከሆነ የመንግስት የስራ ግብር የተከፈለበት ከገቢዎች መ/ቤት ግብር ስልመክፈሉ በደብዳቤ መገለፅ አለበት

የክልሉን ቋንቋ መናገርና መጻፍ የምትችሉ መሆን አለበት፡፡ ለበለጠ መረጃ +251111240590 መደወል ይችላሉ።

Fields Of Study

Accounting

Law

Public Administration

Sociology

Business Management

Business Administration

Management

Human Resource Management

Economics

Skills Required

perform business analysis