Job Expired

company-logo

Preparation and Monitoring of the Package Subsidy Budget Formula for a Junior Researcher

FDRE House of Federation

job-description-icon

Natural Science

Statistics

Addis Ababa

1 Position

2025-05-26

to

2025-05-30

Required Skills

Planning, monitoring and evaluation

Fields of study

Economics

Statistics

Econometrics

Full Time

Birr 8698

Share

Job Description

ብዛት፡ 1

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

ደመወዝ፡ 8,698 ብር

ዋና ኃላፊነቶች፡

በማህበራዊ-ኢኮኖሚያዊ አመላካቾች ላይ የተመሰረተ የድጎማ ድልድል ቀመር ለማዘጋጀት እና ለማዘመን ማገዝ

ከሀገር አቀፍ እና ከክልላዊ ተቋማት አግባብነት ያላቸውን የቁጥር እና የጥራት መረጃዎችን መሰብሰብ

በክልሎች ወይም በተለያዩ ዘርፎች የበጀት ድልድል አፈፃፀምን በመከታተል ላይ እገዛ ማድረግ

ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚደረግ ምክክር ወይም በክልል የበጀት ውይይት ወቅት የቴክኒክ ድጋፍ መስጠት

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ በኢኮኖሚክስ፣ ስታስቲክስ፤ ኢኮኖሜትሪክስ

ሥራ ልምድ፡ 0 ዓመት

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር 4 ኪሎ በሚገኘው በፌዴሬሽን ምክር ቤት ጽ/ቤት የሰው ሀብት ሥራ አመራር ቢሮ አካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ።

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ፡፡

Fields Of Study

Economics

Statistics

Econometrics

Skills Required

Planning, monitoring and evaluation