company-logo

Security

Etete Foods Catering

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Police Training

Addis Ababa

6 years

2 Positions

2025-05-28

to

2025-06-02

Required Skills

conduct security screenings

+ show more
Fields of study

Military sciences

Policy studies

Full Time

Share

Job Description

የቅጥር ሁኔት፡ በቋሚነት

የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ/ዋና መ/ቤት

ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ድግሪ ወይም ዲፕሎማ በፖሊስ ወይም በወታደራዊ ሳይንስ ወይም በተዛማጅ የትምህርት መስኮች

የስራ ልምድ፡ በፖሊስ ወይም በወታደራዊ መኮንንነት 5 አመት እና ከኢያ በላይ የሰራ/ች

  • በ CCTV ልምድ ያለው/ላት ይመረጣል

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቃሊቲ ሸገር ህንፃ 2ኛ ፎቅ በአካል በመቅረብ ወይም በኤሜል፡ etetefoods830@gmail.com መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251114624419 / +251908333999 / +251911644027 መደወል ይችላሉ።

Fields Of Study

Military sciences

Policy studies

Skills Required

conduct security screenings