የስራ መደቡ መጠሪያ፡ የከባድ መኪና አሽከርካሪ
ብዛት፡ 20
ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ እና በአካባቢው
የስራ መስፈርቶች፡
10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ እና ደረቅ 2 ወይም 3 መንጃ ፈቃድ ያለው
5 አመት እና ከዛ በላይየስራ ልምድ
የማመልከቻ መመርያ፡
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ከመገናኛ ወደ ወሰን ግሮሰሪ በሚወስደው መንገድ ሚካኔል የትራፊክ መብራቱ አጠገብ አያት አክስዩን ማህበር ዋና መ/ቤት በአካል በመምጣት መመዝገብ ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ +251972573637 መደወል ይችላሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year