company-logo

Security Guard

East West Ethio Transport Plc

job-description-icon

Low and Medium Skilled Worker

Office Security

Addis Ababa

5 years

2 Positions

2025-05-31

to

2025-06-07

Required Skills

advise on strengthening security

+ show more
Fields of study

8th grade Middle School

Full Time

Share

Job Description

ብዛት፡ 2

ደመወዝ፡ በስምምነት

የስራ መስፈርቶች

የት/ት ደረጃ፡ ከ8ኛ ክፍል በላይ

የስራ ልምድ፡ 5 ዓመት የስራ ልምድ ያለው/ያለው

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ከማሰልጠኛ ወደ ሀና ማርያም በሚወስደው መንገድ ላይ በካዲስኮ ቀስም ፋብሪካ ወደ ውስጥ ገባ ብሎ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25114390312 /+251114391991 መደወል ይችላሉ።

ኢስት ዌስት ኢትዮ ትራንስፖርት ኃ/የተ/የግ/ማህበር

Fields Of Study

8th grade Middle School

Skills Required

advise on strengthening security