company-logo

Team Leader of the Main Football Team

Ethiopian Coffee Sport Club

job-description-icon

Natural Science

Sports Science

Addis Ababa

4 years

1 Position

2025-06-27

to

2025-07-03

Required Skills

apply latest sport science findings

+ show more
Fields of study

Management

Sports and Fitness

Full Time

Share

Job Description

ብዛት: 1

ደመወዝ፡ በስምምነት

የሥራ ቦታ፡ አዲስ አበባ

የስራ መስፈርቶች:

ተፈላጊ የት/ደረጃ: የመጀመሪያ ዲግሪ በማኔጅመንት፣ በስፖርት ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የት/ት ዘርፍ

የስራ ልምድ፡ በእግር ኳስ ቡድን ውስጥ በቡድን መሪነት ቢያንስ 4 ዓመት እና ከዛ በላይ

በቂ የኮምፒውተር ችሎታ ያለው እንዲሁም የእንግሊዘኛ ቋንቋን መናገር እና መፃፍ የሚችል

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋርቡልጋሪያ ኖክ ማደያ ፊት ለፊት በሚገኘው የክለቡ ጊዜያዊ ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ ፡+25911982695 መደውል ይችላሉ።

Fields Of Study

Management

Sports and Fitness

Skills Required

apply latest sport science findings