Al Asab General Transport and Contracting
Transportation & Logistics
Dry 2 Drivers License
Addis Ababa
5 years
5 Positions
2025-07-01
to
2025-07-22
manage truck drivers
8th grade Middle School
Full Time
Share
Job Description
ብዛት: 6
የሥራ ቦታ፡ በፕሮጀክት ሳይት
ደመወዝ፡ በስምምነት
ተፈላጊ የት/ደረጃ: ደረቅ 2 መንጃ ፈቃድ ያለው 8 ኛ ክፍል ያጠናቀቀች
የስራ ልምድ፡ በገልባጭ መኪና አሽከርካሪነ በኮንስትራክሽን ድርጅት ውስጥ ቢያንስ 5 አመት በተመሣሣይ ሥራ መደብ የሠራች።
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ታክሲ ተራ/24 ኮንዶሚኒየም በስተጀርባ 100 ሜትር ወጣ ብሎ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮአችን በአካል በመገኘት ወይም ኢሜል፡ alasab.ethiopia@outlook.com በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ ፡+251911834347 መደውል ይችላሉ።
Fields Of Study
8th grade Middle School
Skills Required
manage truck drivers