company-logo

Driver

Altad Ethiopia PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

Dry 1 Drivers License

Addis Ababa

1 years

4 Positions

2025-07-09

to

2025-07-15

Required Skills

drive vehicles

+ show more
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

የስራ መስፈርቶች

  • ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ: ደረቅ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው እና በሽያጭ መኪና ላይ 1 ዓመትና ከዚያ በላይ የስራ ልምድ ያለው

  • ብዛት: 4

የማመልከቻ መመርያ፡

  • የስራ መደብ የምታሟሉ አመልካቾች የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 6 ተከታታይ የስራ ቀናት በአካል በመቅረብ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡

  • የመመዝገቢያ አድራሻ፡- አውቶብስ ተራ አዲሱ ሚካኤል ቤተ-ክርስኪያን መስቀለኛ በስተ ግራ ገባ ብሎ የቢራ  ማከፍፈያ አስተዳደር ቢሮ  በአካል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን

ለበለጠ መረጃ፡- +251929918313

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Skills Required

drive vehicles