company-logo

Aviation Cartographer III

Ethiopian Civil Aviation Authority

job-description-icon

Social Science

Geography

Addis Ababa

6 years

1 Position

2025-07-21

to

2025-07-24

Required Skills

cartography

+ show more
Fields of study

Information System

Photogrammetry

Environmental Science

Geography

Surveying

Full Time

Birr 9047

Share

Job Description

የስራ ቦታ፡-አዲስ አበባ ዋና መ/ቤት

ደመወዝ: 9047

የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት

ብዛት፡ 1

የስራ መስፈርቶች፡

  • የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ዲግሪ ካርቶግራፊ፣ ጂኦግራፊ፣ ጂኦግራፊ እና አካባቢ ጥናቶች፣ ጂኦኢንፎርማቲክስ፣ ጂኦግራፊያዊ፣ ኢንፎርሜሽን ሲስተም (ጂአይኤስ) ፣ ፎቶግራፍግራምሜትሪ፣ ካርቶግራፊ እና ካርታ ንባብ፣ መሰረታዊ የዳሰሳ ጥናት

  • የስራ ልምድ፡ 4 ዓመት የሥራ ልምድ

የማመልከቻ መመርያ፡

አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር ቦሌ ኢርፖርት በሚገኘው ዋና መ/ቤት የብቃትና የሰው ሃብት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 4 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።

ሴት አመልካቾች ይበረታታሉ።

Fields Of Study

Information System

Photogrammetry

Environmental Science

Geography

Surveying

Skills Required

cartography