Institute of Ethiopian Standards
Engineering
Food Engineering
Addis Ababa
2 years
1 Position
2025-07-21
to
2025-07-24
food engineering
Applied Chemistry
Chemistry
Biotechnology
Food Engineering
Food Science
Biology
Chemical engineering
Full Time
Birr 8474
Share
Job Description
ደመወዝ: 8474
የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
ብዛት፡ 1
የት/ት ደረጃ፡ የመጀመሪያ ድግሪ በባይሎጂ፣አፕላይድ ባይሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ አፕላይድ ኬሚሰተሪ ፤ ፋድ ኢንጂነሪንግ፣ፋድ ሳይንስና ቴክኖሎጂ፣ ባዮቴክኖሎጂና፡ ኬሚካል ኢንጂነሪንግ፣ አፕላይድ ሂማን ኒውትሪሽን፣ አግሪ ቢዝነስና ቫልዩ ቼይን ማናጅመንት፣ ምግብ ዝግጅት፣ ፋድ ሳይንስና ፖስት ሃረከሱት ቴክኖሎጂ፣ ማቴርያል ኢንጂነሪንግ፣ ማቴርያል ሳይንስ ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 2 ዓመት የሥራ ልምድ
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር መገናኛ ወርድ ብሎ ከአምቼ መኪና መገጣጠሚያ አጠገብ የኢትጵያ የደረጃዎች ኢንስትቲዩት የብቃት እና የሰው ሃብት አስተዳደር ስራ አስፈጻሚ ቢሮ ቁጥር 110 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።
Fields Of Study
Applied Chemistry
Chemistry
Biotechnology
Food Engineering
Food Science
Biology
Chemical engineering
Skills Required
food engineering