company-logo

Driver

LeDeG Midwifery College Charity Organization

job-description-icon

Transportation & Logistics

Public 1 Drivers License

Addis Ababa

4 years

1 Position

2025-08-18

to

2025-08-22

Required Skills

drive vehicles

+ show more
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

ለደግ ሚድዋይፍሪ ኮሌጅ የበጎ አድራጎት ድርጅት

ብዛት፡ 1

ደመወዝ፡ በስምምነት

የመኖሪያ አድራሻ: ለስድስት ኪሎ ቅርብ የሆነ

ዋና ዋና ህላፊነቶች

  • የተሽከርካሪ ቴክኒካል እውቀት ያለው

  • ከድርጅት ደብዳቤ ዋስ ማቅረብ የሚችል

  • ታማኝ ንቁ አስተዋይ እና ጥሩ የስራ ተነሳሽነት ያለው

  • የትራፊክ ህጎችን እና መርሀ ግብሮችን በሚያከብርበት ጊዜ አሽከርካሪ ተሳፋሪወችን፤ዕቃዎችን ወይም ቁሳቁሶችን በደህና ወደ መድረሻቸው የማጓጓዝ ኃላፊነት አለበት

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ር ደረጃ፡ የመንጃ ፍቃድ አይነት ህዝብ አንድ  ወይም የድሮ ሶስተኛ  ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው

  • የስራ ልምድ፡  አግባብነት ከሆነ 4 አመት የሰራ ልምድ እና ከዚያ በላ

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ ከየካቲት ሆስፒታል ወረድ ብሎ በላይ ዘለቀ ት/ቤት ፊት ለፊት አንደኛ ፎቅ የሰው ሀይል ቢሮ በአካል በመኘት መመዝገብ ይችላሉ።

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Skills Required

drive vehicles