LeDeG Midwifery College Charity Organization
Transportation & Logistics
Public 1 Drivers License
Addis Ababa
4 years
1 Position
2025-08-18
to
2025-08-22
drive vehicles
10th grade Sophomore Year
Full Time
Share
Job Description
ለደግ ሚድዋይፍሪ ኮሌጅ የበጎ አድራጎት ድርጅት
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ በስምምነት
የመኖሪያ አድራሻ: ለስድስት ኪሎ ቅርብ የሆነ
የተሽከርካሪ ቴክኒካል እውቀት ያለው
ከድርጅት ደብዳቤ ዋስ ማቅረብ የሚችል
ታማኝ ንቁ አስተዋይ እና ጥሩ የስራ ተነሳሽነት ያለው
የትራፊክ ህጎችን እና መርሀ ግብሮችን በሚያከብርበት ጊዜ አሽከርካሪ ተሳፋሪወችን፤ዕቃዎችን ወይም ቁሳቁሶችን በደህና ወደ መድረሻቸው የማጓጓዝ ኃላፊነት አለበት
የት/ር ደረጃ፡ የመንጃ ፍቃድ አይነት ህዝብ አንድ ወይም የድሮ ሶስተኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድ ያለው
የስራ ልምድ፡ አግባብነት ከሆነ 4 አመት የሰራ ልምድ እና ከዚያ በላ
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ በመያዝ 6 ኪሎ ከየካቲት ሆስፒታል ወረድ ብሎ በላይ ዘለቀ ት/ቤት ፊት ለፊት አንደኛ ፎቅ የሰው ሀይል ቢሮ በአካል በመኘት መመዝገብ ይችላሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Skills Required
drive vehicles