Addis Ababa City Administration
Transportation & Logistics
Light Vehicle Driver
Addis Ababa
2 years
1 Position
2025-08-26
to
2025-09-02
Time Management
10th grade Sophomore Year
12th grade Senior Year
Contract
Birr 3357
Share
Job Description
ብዛት፡ 1
ደመወዝ፡ 3357
የት/ት ደረጃ፡12ኛ ወይም 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች ፣ መንጃ ፈቃድ ያለው/ላት አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 2 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ 6 ቁጥር ማዞሪያ በሚገኘው በአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት ዋናው መስሪያ ቤት የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።ለበለጠ መረጃ +25114667511 ይደውሉ፡፡
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
12th grade Senior Year
Skills Required
Time Management