Accounting and Auditing Board of Ethiopia
Hospitality
Hotels and Restaurants Services
Addis Ababa
0 years
1 Position
2025-08-26
to
2025-08-29
work in a hospitality team
10th grade Sophomore Year
Contract
Birr 5659
Share
Job Description
ብዛት: 1
ደመወዝ: 5659
የስራ ቦታ:አዲስ አበባ
በሙያተኛነት እንግዶችን ሰላምታ መስጠት እና ማገልገል።
ምግብ እና መጠጦችን ማዘጋጀት እና ማቅረብ.
በአገልግሎት እና በመመገቢያ ቦታዎች ንጽህናን እና አደረጃጀትን መጠበቅ.
ለእንግዶች ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት እና ችግሮችን መፍታት.
የት/ት ደርጃ:10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ/ች
የስራ ልምድ፡ 0 አመት
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ስድስት ኪሎ ከግብጽ ኤምባሲ ፊትለፊት በሚገንኝው የኢንተርሽናል ሊደርሽብ ኢንስቲትዮት ህንጻ 4ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 402 በአካል በመገኘት ወይም በፖስታ ሳጥን ቁጥር 80263 በመላክ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251111540902 ይደውሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Skills Required
work in a hospitality team
Related Jobs
1 day left
Accounting and Auditing Board of Ethiopia
Barista
Barista
Contract
1 yrs
1 Position
Completion of 8th Grade with relevant work experience.