ብዛት፡ 6
ደመውዝ፡ በድርጅቱ ስኪል መሰርት
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ
የስራ መስፍርቶች፡
የት/ት ደርጃ፡ የመጀመሪያ ድግሪ በኮንስትራክሽን ማኔጅመንት፣ሲቪል ኢንጅነር ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር
የስራ ልምድ፡ 6 አመት
የማመልከቻ መመርያ፡
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ አያት አክስዮን ማህበር ዋና መ/ት (ከመገናኛ ወደ ወሰን ግሮስሪ በሚወስድርው መንገድ ሚካኤል ትራፊክ መብራት አጠገበ) በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +251972578637 ይደውሉ።
Fields Of Study
Construction Technology & Management