company-logo

Structural Foreman

City Government of Addis Ababa Construction Design Building & Consultation Enterprise

job-description-icon

Engineering

Structural Engineering

Addis Ababa

6 years

5 Positions

2025-10-09

to

2025-10-15

Required Skills

coordinate construction activities

Fields of study

Structural Engineering

Civil Engineering

Building Engineering

Construction Technology & Management

Contract

Birr 13293

Share

Job Description

  • ብዛት፡ 5

  • ደመወዝ፡ 13293

የስራ መስፈርቶች

  • የት/ት ደረጃ፡ ቲቪኢቲ ደረጃ 5/4/3 በኮንስትራክሽን ቴክኖሎጂ ማኔጅመንት፣ሲቪል ምህንድስና፣ በህንጻ ምህንድስና፣ በስትራክቸራል ምህንድስና ወይም በተመሳሳይ የትምህርት መስክ የተመረቀ/ች አግባብ ከሆነ የስራ ልምድ ጋር

  • የስራ ልምድ፡ 6 አመት

የማመልከቻ መመሪያ

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ ቃሊቲ የአሽከርካሪዎች ማሰልጠኛ ፊት ለፊት በ CCRDA እና OCC መሃል ባለው መንገድ 100 ሜትር ገባ ብሎ የቀድሞው አግሮስቶን ማምረቻ ማእከል ግቢ ውስጥ የሰው ሃብት ልማትና አስተዳደር ድይሬክቶሬት ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ +25114394659 ይደውሉ።

Fields Of Study

Structural Engineering

Civil Engineering

Building Engineering

Construction Technology & Management

Skills Required

coordinate construction activities