Lion Security Service PLC
Transportation & Logistics
Motor Bike Drivers License
Addis Ababa
2 years
1 Position
2025-06-10
to
2025-06-18
apply case management
10th grade Sophomore Year
Full Time
Birr 9830
Share
Job Description
የስራው አይነት፡ ሞተረኛ ጉዳይ አስፈፃሚ
የስራ ሰአት፡ 8 ሰዓት ሰራተኛ
እድሜ፡ ከ25 - 45
ብዛት፡ 1
ፆታ፡ ወንድ
ደመወዝ፡ 9830
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ መገናኛ ዋና መ/ቤት
ሁሉንም የትራፊክ ህጎች በማክበር በጥንቃቄ መንቀሳቀስ
ዕቃዎችን ወይም መሳሪያዎችን በጊዜው መሠረት ማጓጓዝ
ከጉዞ በፊት እና ከጉዞ በኋላ የተሽከርካሪ ምርመራዎችን ማካሄድ
ትክክለኛ የጉዞ ፣የማይል ርቀት እና የነዳጅ ፍጆታ ምዝግብ ማስታወሻዎችን መያዝ
የሞተር ተሽከርካሪ ንፅህናን እና መሰረታዊ ጥገናን ማረጋገጥ
የትምህርት ደረጃ፡ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ
የስራ ልምድ፡ 2 አመት በጉዳይ አስፈፃሚነት የስራ ከሞተር ተሽከርካሪ መንጃ ፍቃድ ጋር
የህክምና፣ የሃዘን፣ የደስታ፣ የአመት ፈቃድ እና በስራ ላይ ለሚገጥም ጉዳት ሆነ ሞት ኢንሹራንስ ይሰጣል
ጠዋትና ማታ የስርቪስ አገልግሎት እንሰጣለን በተጨማሪም ቁርስና ምሳ ደይኬር ካምፓኒው ያቀርባል
አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መገናኛ ቦሌ ክ/ከተማ በስተጀርባ ወደ እግዚአብሄር አብ ቤተክርስቲያን መሄጃ 600 ሜትር ገባ ብሎ ላየን ሴኩሪቲ ሰርቪስ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ማመልከት ይችላሉ።
ለበለጠ መረጃ፡ +251922464043 / +251118696092 መደወል ይችላሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Skills Required
apply case management
Related Jobs
1 day left
Zemen Bank
Motorcycle Messenger
Mail Motorist
Full Time
1 yrs
1 Position
Completion of 10th Grade with a valid Grade 1 Driver's Licence and relevant work experience
3 days left
Kunifira Agro Processing PLC
Motorist
Motorist
Full Time
1 yrs
1 Position
Completion of 8th Grade with Motorcycle driving license and relevant work experience
4 days left
Trade Reem International Trading PLC
Motorcyclist
Mail Motorist
Full Time
3 yrs
1 Position
Completion of 10th Grade with a valid Motor Bike Driver's Licence and relevant work experience Age: above 35 Years