Job Expired
SNFD Bakery PLC
Transportation & Logistics
3rd Grade Drivers License
Addis Ababa
2 years - 3 years
3 Positions
2024-10-07
to
2024-10-16
Time Management
10th grade Sophomore Year
Full Time
Share
Job Description
ደመወዝ፡ በድርጅቱ ስኬል መሰረት
የስራ ቦታ፡ ለቡ/ጋርመንት እና 22 ፋብሪካ
የቅጥር ሁኔታ፡ በቋሚነት
ልዩ ጥቅማጥቅም፡ የምግብ አገልግሎት
ብዛት፡ 3
በድርጅቱ ውስጥ የተዘረጋውን የስራ እንቅስቃሴ የመረጃ ልውውጥ ስርዓትን ተግባራዊ ለማድረግ በተሰጠው የስራ ድርሻ መሰረት የበኩሉን አስተዋጽዖ ያደርጋል፡፡
የዕለት ሥራውን ከመጀመሩ ወይም መኪናውን ከማንቀሳቀሱ በፊት የተሽከርካሪውን ጽዳትና ደህንነት ለሥራ ብቁ መሆኑን ይከታተላል፤ ይፈትሻል፡፡
የፍሬኑን ትክክለኝነት፤ የጎማዎችን ንፋስ፤ የራዲያተር ዉሃ፤ ዘይት የመሳሰሉትን በትክክለኛው ይዞታ ላይ መሆናቸውንና በአጠቃላይ የማሽከርከር የቅድመ ፍተሻ ደንቦችን በማከናወን መኪናውን ለጉዞ ዝግጁ መሆኑን ያረጋግጣል፡፡
በእያንዳንዱ ጉዞ መጀመሪያና መጨረሻ የኪሎ ሜትሩን መነሻና መድረሻ በቅጹ ላይ በትክክል ያሰፍራል፤ ሪፖርቱንም ለሚመለከተውኃላፊ (ጠቅላላ አገልግሎት) ያቀርባል፡፡
የተመደበለትን የስርጭት መኪና ወቅታዊ የጥገና ፕሮግራሙን ጠብቆ ሰርቪስ እንዲደረግና ለስራ ዝግጁ እንዲሆን ከሚመለከተው ክፍል ጋር በመሆን በበላይነት ይከታተላል፤ ይቆጣጠራል ብሎም አስቸጋሪ ሁኔታዎች ሲፈጠሩ ለቅርብ ኃላፊው ሪፖርት ያደርጋል፡፡
መንጃ ፍቃድ፡ ደረቅ 2/3 የድሮ 3ተኛ እና ከዛ በላይ
2-3 አመት የስራ ልምድ ያለው
ዋስ ማቅረብ የሚችል
የመኖሪያ አድራሻው ለሚወዳደርበት ቅርንጫፍ ቅርብ የሆነ
አመልካቾች ማስረጃችሁን በመያዝ አባሃዋ መ/ቤት አጠገብ በሚገኘው ሙልሙል ዳቦ ፋብሪካ የሰው ሃይል አስተዳደር በመቅረብ ወይም በኢሜል mulmulhr@gmail.com ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር +251114711167 መደወል ይችላሉ።
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Skills Required
Time Management
Related Jobs
about 1 hour left
Mathiwos Wondu Ethiopian Cancer Society
Driver
Driver
Full Time
6 yrs
1 Position
Completion of 12th /10th grade with Valid and renewed Grade 3 Driving License and relevant work experience
1 day left
Mercy Corps Ethiopia
Driver
Driver
Full Time
4 yrs
1 Position
A valid 3rd Grade Driving license with relevant work experience Duties & Responsibilities: - Operate MC vehicles as assigned by supervisor. - Maintain vehicle log-sheets in accordance with MC policies/regulations. - Check the vehicle conditions after each trip/routinely – report needs and problems to transport
1 day left
Frontieri Consult
Driver
Driver
Full Time
3 yrs
1 Position
Diploma with 3rd Grade Driving License Duties and Responsibilities: - Provide transportation services to Frontier employees, guests/clients in and outside Addis Ababa. - Record daily route schedules, distance traveled, and fuel consumption in accordance with Frontier regulations. - Collect proforma invoices and submit them to the appropriate authority for approval in accordance with Frontier policies and procedures. - Collect checks and facilitate receipt of invoices in the same manner.
2 days left
Abay Bank
Driver 1
Driver
Full Time
2 yrs
1 Position
Diploma in Auto Mechanics or Completion of 12th\10th Grade with 3rd Grade Driving License and relevant work experience
3 days left
ZamZam Bank
Driver
Driver
Full Time
2 yrs
1 Position
Completion of 10th Grade with a valid grade 3 driver's license and relevant work experience
3 days left
Zemen Bank
Driver I
Driver
Full Time
4 yrs
1 Position
Completion of 10th Grade with valid Grade 3 Driving License and relevant work experience