Job Expired

company-logo

Personnel and General Services

Minaye PLC

job-description-icon

Business

Business Management

Addis Ababa

3 years - 3 years

1 Position

2024-10-18

to

2024-10-25

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Public Administration

Management

Full Time

Share

Job Description

ክፍሉን ሥራ ማቀድና ማደራጀት፣ ማስተባበር፣ መምራትና መቆጣጠር፣ የድርጅቱን የሰው ኃይል ቅጥር፣ ዕድገት፣ ዝውውር እንዲሁም ስንብት ፎርማሊቲን ማከናወን፣ በሠራተኞች ዘንድ የሥራ ዲሲፕሊን እንዲከበር ማድረግ፣ የመብራት፣ የውኃ፣ የስልክ፣ የትራንስፖርትና የጥበቃ፣ የጽዳትና የመላላክ የፎቶ ኮፒ አገልግሎት የተሟሉ መሆናቸውን መከታተልና መቆጣጠር፣ የድርጅቱን መኪናዎች ለስራ ማሰማራትናመቆጣጠር፣ የመኪኖቹን ደህንነት ማረጋገጥ፣ልዩ ልዩ የሥራ ልብሶች በወቅቱ ለሠራተኛው መድረሳቸውን ማረጋገጥ የጠቅላላ አገልግሎት ሥራዎች የሚቀላጠፉበትንና የሚሻሻሉበትን መንገድ በማጥናት ማቅረብና ሲፈቀድ ሥራ ላይ ማዋል

የስራ ቦታ: ቃሊቲ

ዝርዝር የሥራ ተግባር: 

  • የዋና ክፍሉን ሥራ ያቅዳል፣ ያደራጃል፣ በሥሩ ያሉትን ሠራተኞች ይመራል፣ ያስተባብራል፣ ይቆጣጠራል፤

  • በድርጅቱ የአስተዳደር ህጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች መሠረት የድርጅቱን የሰው ሀይል ያስተዳድራል፣ ቀልጣፋ የአስተዳደር ሥርዓት እንዲዘረጋ ያደርጋል፤

  • በተለያዩ ምክንያት ድርጅቱን በሚለቁ ሠራተኞች ምትክ ተገቢው የሰው ኃይል እንዲተካ ለሚመለከታቸው የዘርፍ ሃላፊዎች ያሳውቃል፣ለቅጥሩም ቅድመ ዝግጅት ያደርጋል፤

  • ለድርጅቱ ልዩ ልዩ አገልግሎት የሚውሉትን የውኃ፣ የመብራት፣ የስልክ፣ የነዳጅ፣ የትራንሰፖርት፣ እንዲሁም ኢንሹራንስ፣ ለመዝናኛ ክበብ አገልግሎት የሚውሉ ዕቃዎች መሟላታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፣ ያልተሟሉ መገልገያዎችና ዕቃዎች ካሉ እንዲሟሉ ዝርዝር ሪፖርት ለቅርብ አለቃው ያቀርባል፣ አፈፃፀሙንም ይከታተላል፤

  • የጠቅላላ አገልግሎት ሥራ በተሻለ ቅልጥፍናና ጥራት ስለሚሰጥበት ሁኔታ ጥናት በማድረግ ለሃላፊው አቅርቦ ያስወስናል፣ ሲፈቀድም ሥራ ላይ መዋሉን ይቆጣጠራል፤ ለክፍሉ የሚያስፈልገውን በጀት በማዘጋጀት ያስፈቅዳል ተግባራዊነቱንም ይከታተላል ያረጋግጣል፤

  • የድርጅቱ የግቢ ጥበቃ አስተማማኝ መሆኑን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤

  • ለድርጅቱ ሠራተኞች የሚያስፈልጉ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች፣ መሣሪያዎችና ሌሎች አስፈላጊ ጉዳዮች በወቅቱ መሟላታቸውን ይከታተላል ይቆጣጠራል፤

  • በድርጅቱ ደንብና መመሪያ መሠረት ለሠራተኞች መስጠት የሚገባው የሥራ ላይ የአደጋ መከላከያ የሥራ ልብስና የመሳሰሉት በወቅቱ እንዲደርሳቸው ያደርጋል፡፡

  • በኢንሹራንስ ፖሊሲ መሠረት የድርጅቱ ንብረትና የድርጅቱ ሠራተኞች የመድን ዋስትና ማግኘታቸውን ይከታተላል፤ በየዘመኑ መታደሱን ያረጋግጣል፤

  • በንብረት ወይም በሰው ላይ አደጋ በደረሰ ጊዜ በተገቢው የመድን ዋስትና መሠረት የካሳ ጥያቄ /claim/ በማድረግ ተከታትሎ ያስፈጽማል፤

  • የተሽከርካሪዎች የሕይወት ታሪክ፣ የነዳጅና የቅባት ፍጆታ የጥገና ወጪን በተመለከተ አስፈላጊ መረጃዎች በሙሉ መሟላታቸውን ያረጋግጣል፤

  • ማንኛውም የድርጅቱ ንብረት ተገቢ ጥበቃና ጽዳት የተሟላ መሆኑን፣ የቢሮ መሣሪያዎች፣ ቋሚ ንብረቶች፣ ተሽከርካሪዎችና ሕንፃዎች አስፈላጊው ጥገናና ዕድሳት በሚያስፈልጋቸውና ከቅርብ አለቃው ሲፈቀድ በሚተላለፍለት መመሪያ መሠረት ጥገናዎቹ በወቅቱ እንዲከናወኑ በመከታተል ያስፈጽማል፤

  • የድርጅቱ ቢሮዎች ሕንፃ፣ ግቢና የመገልገያ መሣሪያዎች ወቅታዊ ጥገናና ዕድሳት እንዲደረግላቸው ይከታተላል፤

  • የእሳት አደጋ መከላከያዎች በየቦታው ተሟልተው እንዲቀመጡና በየአካባቢው ያሉ ሠራተኞችም በሙያው በቂ ስልጠና እንዲያገኙ ያደርጋል፤

  • ለጥበቃ፣ ለጽዳት ሠራተኞች፣ ለተላላኪዎችና ለሰርቪስ ሾፌሮች ወዘተ…….አስፈላጊውን የሥራ ፕሮግራም በማውጣት ይደለድላል አፈጻጸሙን ይቆጣጠራል፤

  • የስልክ፣ የመብራትና የውሃ መስመሮች አገልግሎት ሲያቋርጡ ከሚመለከታቸው መስሪያ ቤቶች ጋር በአስቸኳይ በመነጋገር አገልግሎታቸውን እንዲቀጥሉ ያደርጋል፤

  • የፎቶ ኮፒና የህትመት አገልግሎቶች በተሟላ ሁኔታ መስጠታቸውን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፤

  • የስልክ አጠቃቀም፣ የመብራትና የውኃ አገልግሎት ፍጆታ በቁጠባ እንዲሆን ይከታተላል፣ ወርሃዊ የአገልግሎት ክፍያዎችን እየተከታተለ ያስፈጽማል፤

  • በአዲስ ወይም በነባር የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞች ለመመደብ አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ በቅርብ ኃላፊው በሚሰጠው መመሪያ መሠረት ለተወዳዳሪዎች ማስታወቂያ ያወጣል፣ ተወዳዳሪዎችንም ማስረጃዎቻቸውን አረጋግጦ ይመዘግባል፤

  • የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም ምዘና ሪፖርት በወቅቱ ተሞልቶ በሠራተኞች የግል ማኅደር ውስጥ እንዲካተትና እንዲቀመጥ ያደርጋል፤

  • የሠራተኛ ቅጥር ወይም ዕድገትና ዝውውር እንዲሁም ጡረታና ስንብት በሚፈጸምበት ጊዜ አዋጅንና ኅብረት ስምምነቱን ተከትሎ አስፈላጊውን ይፈጽማል፤

  • የድርጅቱ የሥራ ሰዓትና የሥራ ዲሲፕሊን እንዲከበር ከሚመለከታቸው የሥራ ቅንጅት ይፈጥራል፣ የሠራተኞች የዲሲፕሊን ሁኔታ እንዲሻሻልና የሥራ ተነሳሽነት እንዲጎለብት አስፈላጊውን ሥልጠና ይሰጣል፤

  • የድርጅቱን የሥራ እንቅስቃሴ በማይጎዳ መንገድ ሠራተኞች የዓመት ዕረፍት ፈቃዳቸውን በወቅቱ እንዲወስዱ ከቅርብ ኃላፊው ጋር በመመካከር ፕሮግራም ያዘጋጃል፣ አፈጻጸሙን ይከታተላል፤

  • የሠራተኞች ደመወዝና የትራንስፖርት አበል በወቅቱ እንዲከፈል ከሰዓት ቁጥጥር ሰራተኛ የሚቀርብለትን መረጃ መሠረት በማድረግ በማጣራትና በማረጋገጥ ዝርዝሩን በወቅቱ ለሂሳብ የሥራ ዘርፍ እንዲተላለፍ ያደርጋል፤

  • የድርጅቱ ሠራተኞች የሚያቀርቡትን የሕክምና የተለያዩ የፈቃድ ማስረጃዎች ከአዋጁና ከድርጅቱ የአስተዳደር መመሪያ ጋር አመሳክሮና አረጋግጦ ለሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ያስተላልፋል፤

  • በሠራተኞች የግል ማኅደሮች ውስጥ መያዝ የሚገባው መረጃዎችና ሰነዶች ተሟልተውና ሚስጥራቸው ተጠብቆ መያዛቸውን ያረጋግጣል፤

  • በሥሩ ለሚገኙ ሠራተኞች ሚዛናዊ የሆነ የሥራ ሥምሪት ይሰጣል የሥራ አፈጻጸማቸውን ይገመግማል ሪፖርት ያደርጋል፤

  • በተጨማሪም ሌሎ ከቅርብ ኃላፊው የሚሰጠውን ተመሳሳይ ሥራዎችን ያከናውናል፤

የስራ መስፈርቶች:

  • ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/ ኮሌጅ በሥራ አመራር/ ሕዝብ አስተዳደር በቀድሞው የትምህርት ፖሊሲ 12+4 ወይም በአዲሱ የትምህርት ፖሊሲ 10+መሰናዶ+3 የቢኤ ዲግሪና የ3 ዓመት የሥራ ልምድ፤

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች የትምህርት፣ የሥራ ልምድ ደብዳቤ የማይመለስ ኮፒ ይዛችሁ በድርጅቱ ኢ-ሜይል: hrminaye@gmail.com ወይም ቃሊቲ ገብርኤል ኢንዱስተሪያል መንደር አካባቢ ዴሉክስ ፈርኒቸር ፋብሪካ በአካል በመቅረብ መመዝገብ ይችላሉ። ለበለጠ መረጃ ስልክ +251114717381 መደወል ይችላሉ።

Fields Of Study

Public Administration

Management

Related Jobs

about 7 hours left

Ethiopian Engineering Corporation

Site Adminstrator

Site Administrator

time-icon

Full Time

0 - 2 yrs

5 Positions


Bachelor's Degree in Management, Economics, HR or in a related field of study with relevant work experience Duties & Responsibilites: - The role holder interacts with many different people within the project site, including site crew members, supervisors and accounting/finance representative. - Role holder reports directly to head office HR Admin and Advisor with a dotted line to the site project manager. - The role holder collects and enters numerous sets of data, including new joiners end to end information regularly and submits for head office HR - The role holder plays a key role in the implementation of new employee induction/orientation programs. When the company hires new site staff / laborers, for instance, the site HR Administrator will organize a session to induct new joiners about the company, its vision and values, roles and responsibilities, on the project’s regulations and working conditions etc.

Addis Ababa

7 days left

Ahununu Trading PLC

Junior Customer Service Officer

Customer Service Officer

time-icon

Full Time

1 yrs

2 Positions


Bachelor's Degree in Business or in a related field of study with relevant work experience in a customer service role or related field. Workplace: Kera Duties & Responsibilites: - Respond promptly to customer inquiries via phone, email, or in person at the Kera office. - Maintain detailed and accurate records of customer interactions, complaints, and resolutions. - Work closely with other departments, such as sales, logistics, and technical teams, to address customer needs effectively. - Build and maintain strong, professional relationships with customers to promote trust and loyalty. - Ensure all customer service activities align with company policies and quality standards. Required Skills: - Exceptional verbal and written communication skills in [list relevant languages, if any]. - Strong problem-solving abilities and attention to detail. - Ability to remain calm and professional under pressure. - Proficiency in using customer relationship management (CRM) tools and software.

Addis Ababa

about 7 hours left

Zikri PLC

General Service

General Service Officer

time-icon

Full Time

4 yrs

1 Position


Bachelor's Degree or Diploma in Accounting, Economics, Managment, Mechanical Engineering or in a realted field of study with relevant work experience Experience: 4 years for Degree and 6 years for Diploma Age; 30 - 40 years old

Addis Ababa

1 day left

ZamZam Bank

Banking Business Officer I

Banking officer

time-icon

Full Time

1 yrs

1 Position


Bachelor's Degree in Economics, Management, Accounting, or in a related field of study with relevant work experience

Bule Hora,Chagni,Addis Ababa

2 days left

Wolkite University

General Manager

General Manager

time-icon

Full Time

6 yrs

1 Position


PhD, Master's or Bachelor's Degree in Agricultural Economics, Agriculture, Rural Development, Economics, Business Management, Management and Development Studies or a related field of study with relevant work experience. Expereince: 10 years for Bachelor's, 8 years for Master's and 6 years for PhD

Wolkite

3 days left

Hijra Bank

Customer Service Officer

Customer Service Officer

time-icon

Full Time

2 yrs

4 Positions


Bachelor’s Degree in Accounting, Management, Economics or in a related field of study with relevant work experience

Seka,Addis Ababa