Job Expired

company-logo

Light Vehicle Driver

Menkem International Business PLC

job-description-icon

Transportation & Logistics

Dry 1 Drivers License

Addis Ababa

3 years - 3 years

2 Positions

2024-06-10

to

2024-06-17

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

10th grade Sophomore Year

Full Time

Share

Job Description

የስራ መስፈርቶች፡

  • 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ደረቅ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው

  • 3 ዓመትና ከዛ በላይ በታወቀ ድርጅት ውስጥ የሠራ

  • የመገናኛ አካባቢ ነዋሪነት መታወቂያ ካርድ አያይዞ ማቅረብ የሚችል፡፡

  • የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ (ቃሊቲ)

የማመልከቻ መመርያ:

  • አመልካቾች ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በኢሜል አድራሻችን vacancy@menkemintl.com ወይም በአካል ቦሌ ሩዋንዳ ዋሽንግተን ሆስፒታል ዝቅ ብሎ ቲዜድ ሆቴል አጠገብ ህብረት ባንክ ያለበት ህንፃ 4ኛ ፎቅ ወይም ቃሊቲ በሸገር ዳቦ  ፋብሪካና በሚድሮክ ኮንስትራክሽን ተርሚናል መካከል በማሩ ብረታብረት ማምረቻ በሚያስገባው አስፓልት መንገድ እስከ መጨረሻው በመውረድ አዲሱ አንበሳ ጋራጅ ሳይደርሱ የድርጅታችን ማስታወቂያ የተለጠፈ ሲሆን በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ ለበለጠ መረጃ በ0118296400/0114717461(ቃሊቲ) 0118889583 (ቦሌ ሩዋንዳ) ይደውሉ

Fields Of Study

10th grade Sophomore Year

Related Jobs

about 10 hours left

Trade Reem International Trading PLC

Driver

Driver

time-icon

Full Time

3 yrs

1 Position


Compilation of 10th Grade with Dry cargo 1 and relevant work experience

Addis Ababa