Job Expired
Menkem International Business PLC
Transportation & Logistics
Dry 1 Drivers License
Addis Ababa
3 years - 3 years
2 Positions
2024-06-10
to
2024-06-17
10th grade Sophomore Year
Full Time
Share
Job Description
10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ ደረቅ 1 መንጃ ፈቃድ ያለው
3 ዓመትና ከዛ በላይ በታወቀ ድርጅት ውስጥ የሠራ
የመገናኛ አካባቢ ነዋሪነት መታወቂያ ካርድ አያይዞ ማቅረብ የሚችል፡፡
የስራ ቦታ፡ አዲስ አበባ (ቃሊቲ)
አመልካቾች ሲቪ እና የትምህርት ማስረጃዎቻችሁን በኢሜል አድራሻችን vacancy@menkemintl.com ወይም በአካል ቦሌ ሩዋንዳ ዋሽንግተን ሆስፒታል ዝቅ ብሎ ቲዜድ ሆቴል አጠገብ ህብረት ባንክ ያለበት ህንፃ 4ኛ ፎቅ ወይም ቃሊቲ በሸገር ዳቦ ፋብሪካና በሚድሮክ ኮንስትራክሽን ተርሚናል መካከል በማሩ ብረታብረት ማምረቻ በሚያስገባው አስፓልት መንገድ እስከ መጨረሻው በመውረድ አዲሱ አንበሳ ጋራጅ ሳይደርሱ የድርጅታችን ማስታወቂያ የተለጠፈ ሲሆን በመምጣት መመዝገብ ትችላላቹ ለበለጠ መረጃ በ0118296400/0114717461(ቃሊቲ) 0118889583 (ቦሌ ሩዋንዳ) ይደውሉ
Fields Of Study
10th grade Sophomore Year
Related Jobs
about 10 hours left
Trade Reem International Trading PLC
Driver
Driver
Full Time
3 yrs
1 Position
Compilation of 10th Grade with Dry cargo 1 and relevant work experience