Job Expired

company-logo

F & B Control Specialist

Chanoly Smoothie and Noodles

job-description-icon

Hospitality

Food & Beverage Service

Addis Ababa

2 years - 4 years

3 Positions

2024-09-20

to

2024-09-28

Required Skills
Required skills have not yet been specified for this position this job
Fields of study

Food & Beverage Service

Tourism and Hotel Management

Full Time

Share

Job Description

የምግብ እና መጠጥ ቁጥጥር ባለሙያዎች በኩሽና ውስጥ ያሉትን የምግብ እና የመጠጥ ስራዎችን እና ሌሎች የምግብ እና የመጠጥ መሸጫዎችን ወይም የእንግዳ ማረፊያ ተቋማትን የማስተዳደር ሃላፊነት አለባቸው።

ብዛት፡ 3

ደሞዝ: በድርጅቱ ስኬል መሰረት

የስራ መስፈርቶች:

  • የት/ት ደረጃ፡ ከታወቀ የሆቴልና የቱሪዝም ተቋም በምግብና መጠጥ ቁጥጥር ሙያ የሰለጠነ/ች እና በዲግሪ ወይም በዲፕሎም የተመረቀ/ች

  • የስራ ልምድ፡ ለዲግሪ 2 አመት ሆኖ በታወቀ ሆቴል የሰራ ፤ ለዲፕሎማ 4 ዓመት ሆኖ በታወቀ ሆቴል የስራ ፤ በሆስፒታሊትይ ውስጥ ተመራጭ ተሞክሮ ያለው/ያላት

የማመልከቻ መመርያ፡

  • አመልካቾች ዋናውን የትምህርት እና የስራ ልምድ ማስረጃ ከማይመለስ ፎቶ ኮፒ ጋር በመያዝ መስቀል ፍላወር ቱሊፕ ሆቴል አጠገብ ሲኖማ ህንፃ፣ 5ኛ ፎቅ በሚገኘዉ ቢሮ በአካል በመገኘት መመዝገብ ይችላሉ።

  • ለበለጠ መረጃ +251909888886 መደወል ይችላሉ።

Fields Of Study

Food & Beverage Service

Tourism and Hotel Management